ተስፋየ ገብረአብ ለስላሳው እባብ ትውልድ ሊያጫርስ መፃሕፍ በማቅረብ፡፡ ኢትዮጵያውይ ወገን ከዚህ ጠንቀቅ በል ይህን ስውር ጠላት አስገባው ገደል፡፡ ድሮ በአባቶች በተስራው ስራ አንፈልግም ለእኛ አስካሪስ ሊያወራ፡፡ ተስፋየ ገብረአብ አያቶቹ አስካሪስ ለጣሊያን ሚሰራ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ይህን የባንዳ ልጅ አትቅረቡት የሰጣችሁትን ስምም መልሱት ተረዱት ይግባችሁ ቀንደኛ ነው ዋና ጥላት፡፡
WWW.ARABUGIE.BLOGSPOT.COM ማስጠንቀቂያ! መስመራችሁን አስተካክሉ! አራቡጌ ተለቀቀ! Ethiopians Must Fight The Banda Group Who Are Working With Shabia, The Hater Of The Amharic Speakers! ምርጥና ቆራጥ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ይህን የሻቢያ ቅጥረኛ ቡድን በዓለም አቀፍ ዙሪያ ታግለን በአፋጣኝ ማስወገድ አለብን። የአርበኞች ግንቦት የሚታገል በመምሰል ኢትዮጵያውያንን እየዘረፈ አማረኛ ተናጋሪውን ሕዝብ ለማጥፋት የተደራጀ የአናሳ ቡድን መሆኑን ኢትዮጵያኖች ማወቅ ይገባናል። ንቂ! ንቃ! እንንቃ! የአባቶች ጀግንንት! አሁንም ይደገማል በእኛ በልጆች በቆራጥነት!
No comments:
Post a Comment